Ethiopia:-OLF/ODP (Abiy)ሳታማሃኝ ብላ

ሳታማሃኝ ብላ
በኮረና አሳቦ የአዲስ አበባ ህዝብን አንገት ማስደፋትና ማሠቃየት ባስቸኩአይ ይቁም!
በመጣ በሄደው ሁሌ እሚረገጠው
የአዲስ አበባ ህዝብ ሃጢያቱ ምንድነው?
ፖሊስ ዛሬ 1300 በላይ የአዲስ አበባ ነዋሪዎችን አስቀድሞ ማክስ ሳያድላቸው ልክ ገዝቶ እንደሠጠ ሁሉ ለምን አላረጋችሁም በሚል ምክንያት አስሩአል
ይሄ ጭፍን ሠብአዊነት የጎደለው እርምጃ ነው
ከዚህ ቀደምም ቡራዩ ላይ የዛሬ ሁለት አመት በደረሠው የጅምላ ግድያና ጥቃት አይጥ በበላ ዳዋ ተመታ እንዲሉ ከ 500
በላይ የአዲስ አበባ ወጣትን በጅምላ አፍሳችሁ አምስት ወር በላይ በጦላይ ማጎሪያ ስታሠቃዩ መቆየታችሁን አንረሳውም!
መረጃ :-ከአዲስ አበባ አሌክስ ሸገር
ከኢትዮጵያ ዋና ከተማ
አዲስ አበባ

Comments

Popular posts from this blog

Addis standard’s exclusive interview with Ana Gomes