ለታፈነው ሕዝባችን ድምፅ የሆነው

-አሁን ለውጥ የምንለው ነውጥ ነው፤
-ለውጥ ላይ መፈናቀል ምናምን አለ የሚባለው ሰበብ ይቁም"
ሌላው በፖለቲካው ውስጥ ልጅ እና የእንጀራ ልጅ አሉ፤ቄሮን ያቀበጠ መንግስት ፋኖን የመኮርኮም ሞራል አይኖረውም
እዚህ ጋ በሰል ያለ ጥያቄ አቅርበህለት መመለስ ሲያቅተው እዚያ ጋ ቦንብ በማያፈነዳልህት እና አዠንዳ ሊያስቀይር ይሞክራል ወይም ሰምበዲ እንዲያፈነዳው እያደረገ የተለያዩ አዠንዳዎችን ይፈጥርልሀል በእነዚህ ጊዜያዊ አቅጣጫ የማስቀዬሻ  ሐገር የመበጥበጥ ስልቶች መንግስት ይቆጠብ እላለሁ!!!"
-ሌላው በፖለቲካው ውስጥ ልጅ እና የእንጀራ ልጅ አሉ፤ቄሮን ያቀበጠ መንግስት ፋኖን የመኮርኮም ሞራል አይኖረውም"


Comments

Popular posts from this blog

Addis standard’s exclusive interview with Ana Gomes