Posts

Showing posts from December, 2017
Image
(ኢሳት ዲሲ–ታህሳስ 18/2010) በኢትዮጵያ በግፍ የታሰሩ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞችን ለማስታወስ በማህበራዊ ሚዲያዎች ዘመቻ በመካሄድ ላይ መሆኑ ታወቀ። በቲውተርና በፌስቡክ እየተካሄደ ባለው በዚሁ ዘመቻ በመላው ዓለም ኢትዮጵያውያን ተሳታፊ ሆነዋል። በየእስር ቤቱ በስቃይ ላይ የሚገኙትንና በግፍ የተገደሉትን ኢትዮጵያውያን ፎቶግራፎች በመለጠፍና ስቃያቸውን በመዘርዘር ትኩረት እንዲያገኝ መደረጉን ለማወቅ ተችሏል። ዘመቻውን የሚያስተባብሩት በኢትዮጵያ የሚገኙ ጋዜጠኞችና የሰብዓዊ መብት ተሟጋች ግለሰቦች እንደሆኑም ታውቋል። ዛሬ ፌስቡኩ በኢትዮጵያውያን አንድ ዘመቻ ተወሯል። መልዕክቱ ተመሳሳይ ሆኖ በዓለም ዙሪያ ባሉ ኢትዮጵያውያን  ዘንድ ሲስተጋባም ውሏል። የዶ/ር መረራ ጉዲና፣ የአቶ አንዳርጋቸው ጽጌ፣ የአቶ ኦኬሎ አኳይ፣ የወጣት ንግስት ይርጋ፣ የወጣት ሴና ሰለሞን፣ የአቶ በቀለ ገርባ፣ የጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ፣ የብ/ጄነራል ተፈራ ማሞና የሌሎች በመቶዎች የሚቆጠሩ የህሊናና የፖለቲካ እስረኞች ፎቶግራፎች እየተለጠፉ በመታወስ ላይ ናቸው። ባለፉት 26 ዓመታት በህወሀት አገዛዝ በግፍ የተሰቃዩ፣ በአሰቃቂ ሁኔታ አካላዊና ስነልቦናዊ ጉዳት የደረሰባቸው፣ ወደ እስር ቤት በህይወት ገብተው በሞት የወጡ አያሌ ኢትዮጵያውያን ዛሬ እየታወሱ የዋሉበት ቀን ነው ። የወልቃይት የአማራ ማንነት ኮሚቴ አባላት፣ የኢትዮጵያ ሙስሊሞች የመፍትሄ አፈላላጊ ኮሚቴ አባላት፣ ጋዜጠኞች፣ በኦነግ ስም የታሰሩ፣ በኦብነግ ተጠርጠረው የገቡ፣ የአርበኞች ግንቦት 7 አባላት ናችሁ ተብለው የሚሰቃዩና ሌሎችም በስም ተዘርዝረው የደረሰባቸው ስቃይና መከራ ተገልጾ እንዲታወሱ ተደርገዋል። በምርመራ ወቅት የእግርና የእጅ ጥፍሮቻቸው የተነቀሉባቸው፣ በብልታቸው ላይ የታሸገ ውሃ እንዲንጠለጠል የተደረገባቸ...
Image
Ethiopia remembers prisoners of conscience in social media campaign by Engidu Woldie ESAT News (December 27, 2017) Ethiopians at home and in the Diaspora today held a one day social media campaign to bring to light the predicament of prisoners of conscience in TPLF prisons. Campaigners posted pictures and stories of hundreds of prisoners of conscience and political prisoners who were being tortured by prison guards, interrogators and spies of the TPLF. Stories of prisoners who were put behind bars for merely being critics of the TPLF regime and for their affiliation with opposition political parties were shared on Facebook and Twitter. The campaign remembers prisoners who have undergone tortures of unimaginable nature such as damage to reproductive organs, removal of toenails and use of electrocution, among others. Organizers say the campaign is aimed at drawing the attention of Ethiopians and the international community to the plight of prisoners of conscience in ...

FREE THEM ALL & LOCK UP THE FASCIST TPLF

FREE ALL POLITICAL PRISONERS IN ETHIOPIA!!!! በግፍ የታሰሩ የነፃነት ታጋዮች ፣አክቲቪስቶች፣የፖለቲካ ድርጅት አመራሮች፣ የፖለቲካ ድርጅት አባላት ፣ጋዜጠኞች ፣የዩንቨርቲ ተማሪዋችና መምህራን ፣ የመንግስት ሰራተኞችን እና ሌሎች ስማቸው እዚህ ያልተገለፁትን እና በየቦታው በወያኔ ማጎሪያ ቤት እየተሰቃዩ ያሉት የነፃነት አቀንቃኞች በሙሉ ባስቸኩዋይ ይፈቱ !!!! የወያኔ አሸባሪ ቡድንም ባስቸኩዋይ ከስልጣን ይውረድ!!! FREE ALL POLITICAL PRISONERS IN ETHIOPIA !!!! 1 ጋዜጠኛ እስክንድር ነጋ 2. ጋዜጠኛ ውብሸት ታዬ 3. ጋዜጠኛ ደርሰማ ሶሪ 4. ጋዜጠኛ ካሊድ መሐመድ 5. ጦማሪ ዘላለም ወርቃገኘሁ 6. አቶ አንድዋለም አራጌ (አንድነት) 7. ዶ/ር ፍቅሩ ማሩ 8. አቶ ማሙሸት አማረ 9. አቶ ዮናታን ተስፋዬ 10. አቶ ናትናኤል መኮንን 11. አቶ አበበ ቀስቶ 12. ቴድሮስ አስፋው 13. ፍቅረማርምያ አስማማው 14. አንዳርጋቸው ጽጌ 15 . አቶ በቀለ ገርባ 16. ብርሃኑ ተክለያሬድ 17. እየሩሳሌም ተስፋው 18 . ግሩም ወርቅነህ 19 . አቶ ኦልባና ለሌሳ 20 . መምህር አሰጋ አሠፋ 21. ደ/ር ተስፋዬ አበራ 22. ደሴ ካህሳይ 23. ንግስት ይርጋ 24. ዳንኤል ተስፋዬ 25. እማዋይሽ አለሙ 26. ዶ/ር መረራ ጉዲና 27. ደ/ር ሩፋኤል ዲሳሳ 28 . ኤርምያ ፀጋዬ 29 .ለገሠ ወ/ሀና 30 . አህመዲን ጀበል 31 . መሐመድ አባተ 32 . አህመድ ሙስጠፋ 33 . ሰጠኝ ቢልልኝ 34 . ብሩ አይደፈር 35 . ኮለኔል ደመቀ ዘውዴ 36 . ካሊድ ኢብራሂም 37 . አለባቸው ማሞ 38. ፍሬው ተክሌ 39 . ሜጀር ጀነራል ተፈራ ማሞ 40 . ጀነራል አሳምነው ጽጌ 41 . ኮነሬል አለሙ መኮንን 42 . ዳኛ ሽቴ ሙሉ 43 . ጌ...
Image
ኦህዴዶች ታሪክ ሰሩ :- ፋሺስቱ ወያኔ ዘወትር እንደሚያደርገው አብሮ የኖረን ሕዝብ በማጫረስ እና በሕዝብ መቃብር ላይ ቆሞ ጡንቻውን ዳግም ለማፈርጠም ካልሆነ በቀር ሌላ አንዳችም ፋይዳ የሌለውን የኦሮሚያን ልዩ ጥቅም ለማስጠበቅ በሚል የጠራውን የፓርላማ ውይይት አከሸፉበት!!! ኦህዴዶች ትልቅ ስራ ሰርታችሁዋል በርቱልን ግን አሁንም በጋራ የጋራ ሐገራችን ኢትዮጵያን ለመመስረት ትልቅ ነገር ከእናንተ እንጠብቃለን እና በርቱልን !!!
Image
የወደፊትዋ ኢትዮጵያ ጉባኤ   2017 አዘጋጅ ግብረ ሐይል መግለጫ ETHIOPIA   FUTURE CONFERENC -2017   PRESS   RELEASE . የሰብዓዊ መብት እና ፍትሕ ለኢትዮጵያ ግብረሐይል :- በሐገራችን ኢትዮጵያ ውስጥ ዘረኛው እና ፋሺስቱ ወያኔ በዜጎች ላይ የሚያደርሰውን መጠን የለሽ እስር፣ግድያ፣የዘር ማጥፋት ወንጀል እና ሐገር የማፍረስ ተልዕኮ በመቃወም በተለያዬ መልክ ፍትሕ፣እኩልነት እና ነፃነት የሰፈነባትን የጋራ ሐገር ለመመስረት   በመላው የአውሮፓ ሐገሮች በተለያዬ መልክ   ጠንካራ እንቅስቃሴ የሚያደርጉ አክቲቪስቶች   የመሰረቱት ግብረ ሐይል ሲሆን ከተቁዋቁዋመበት ጊዜ አንስቶ ትላልቅ አውሮፓ አቀፍ ሰላማዊ ሰልፎችን በመጥራትም ሆነ ሌሎች የተለያዩ ነገሮችን በማድረግ የወያኔን አፓርታይድ ስርዓት እኩይ ተግባር ሲያወግዝ እና ለታፈነው ሕዝብ ድምፅ ሲሆን የቆየ ሲሆን :- አሁን ደግም ከምንጊዜውም በላይ ፋሺስቱ ወያኔ በረጨው የከፋፍለህ ግዛ የመርዝ ፖለቲካ ምክንያት ሐገሪቱን እና ሕዝቡዋን ውጥንቅጡ ለወጣ እልም ያለ የማሕበራዊ ኑሮ እና የፖለቲካ ቀውስ ውስጥ መክተቱ አልበቃ ብሎት ከመቀሌ አዲስ አበባ ፣ከአዲስ አበባ መቀሌ እያለ ከቻለ ሕዝቡን እርስ በርስ እያጫረሰ እረግጦ ሊገዛ ካልቻለ ደግሞ ሐገሪቱን ብትንትኑዋን ሊያወጣ በሚችልበት ነገር ላይ መቀሌ ላይ ቤት ዘግቶ በሚመክርበት በዚህ ወቅት አለን የሚሉ የፖለቲካ ድርጅቶች፣ምሁራኖች ፣ አክቲቪስቶች፣እና ...