Posts

Showing posts from January, 2014

የትግሬ እና የኦሮሞ ልሂቃን፣ ዐማራን በጅምላ ለመፍጀት የቀየሱት የተጠቂነት ፖለቲካ ሥልት

ለመሆኑ የተጠቂነት ፖለቲካ ሥልት ምን ማለት ነው? የተጠቂነት ፖለቲካ ሥልት፣ የአንድ ማኅበረሰብ ልሂቃን፣ ባልነበሩበት እና ባልኖሩበት የታሪክ ዘመን፣ በተለያዩ ፖለቲካዊ፣ ኢኮኖሚያዊም ሆነ ማኅበራዊ ጉዳዮች አስገዳጅነት የተፈጠሩ ግጭቶችን እና የተከሰቱ ክስተቶችን ለማብራራት የተጣመመ ትንታኔ በማቅረብ፣ ለራሣቸው የፖለቲካ ዓላማ ማሣኪያ አድርገው የሚጠቀሙበት ዘዴ ነው። እኒህ ልሂቃን በግጭቶቹ ወቅት ራሱም ጉዳት ደርሶበት፣ ነገር ግን የድል ባለቤት የሆነው አካል የወሰዳቸውን ዕርምጃዎች፣ ትክክለኞቹን ከሐሰት ፈጠራዎች ሣይለዩ፣ እንዲያውም ልብ ወለድ ድርሣኖችን በመጨማመር፣ «ይህ ተፈጸመብን፣ እንዲህ ተደረግን፣ ይህን ተቀማን፣ ይህ በደል ደረሰብን፣ እንዲህ ይሉናል፣ ወዘተርፈ» እያሉ ያልተባሉትን እንደተባለ በማራገብ፣ ያልተደረገውን እንደተደረገ በማቅረብ፣ «ተምኔታዊ ተጠቂነትን» እንደ ኃይል ማሰባሰቢያ ሥልት ይጠቀሙበታል። ይህ ዓይነቱ ዘዴ ለነገዳቸው አባሎች የሥነልቦና የበታችነትን፣ ተዋራጅነትን እና ተሸናፊነትን የሚያሸጋግር ከመሆኑም በላይ፣ ትውልዱ ትናንትን እንጂ ነገን እንዳያይ በመሸበብ፣ ለ«ተበደልኩ» ባዩም ሆነ «በዳይ» ለተባለው ወገን የወል መጠፋፊያ የሚሆን የበቀል ጎዳናን ይጠርጋል። የዐማራው ነገድ በየዘመኑ በተለያዩ የውጪም ሆነ የአገር ውስጥ ኃይሎች ከፍተኛ የሆነ ግፍ እና በደል የተፈጸመበት መሆኑ ፀሐይ የሞቀው ሃቅ ነው። የዐማራው አባቶች ግን ምንጊዜም ቢሆን ለልጆቻቸው «የእነ እገሌ ነገድ/ጎሣ እንዲህ አደረጉን»፣ ወይም «እንዲህ ይሉናል» የሚል የሥነልቦና እና የሥነምግባር ስብራትን የሚፈጥሩ ትውፊቶችን ለልጆቻቸው አያስተላልፉም። በመሆኑም በተጠቃም ጊዜ ቢሆን ዐማራው በሥነልቦና እና ሥነምግባር ደረጃ በአጥቂዎቹ ላይ የበላይነቱን እንደያዘ እንዲቀጥል አድርጎ

የወያኔን የሚዲያ አፈና ማመከን የጊዜው አጣዳፊ ተግባር ነው

Image
http://ecadforum.com/Amharic/archives/10746/ (ግንቦት 7) ዘረኛዉ የወያኔ አገዛዝ የአገራችንን በትረ ሥልጣን ከተቆጣጠረበት ጊዜ ጀምሮ ህዝባችን ስለራሱና ሰለአገሩ ምንም አይነት መረጃ ከአማራጭ የመገናኛ ብዙሃን ምንጮች እንዳያገኝ ያሉትን ዕድሎች በሙሉ ድርግም አድርጎ ዘግቶ ኖሮአል። የወያኔ መሪዎችና ተሿሚዎች በየግላቸው ምንም ቁብ በማይሰጡትና ተቃዋሚዎች እንዲያከብሩት ነጋ ጠባ በሚወተውቱት የአገሪቱ ህገመንግሥት አንቀጽ 29 ዕውቅና ካገኙ የዜግች መብቶች አንዱ ሃሳብን በነጻነት የመግለጽ ተፈጥሮአዊ መብት ሆኖ ሳለ እየተካሄደ ያለውን የሥልጣን ብልግናና አገሪቱን እያራቆተ ያለውን ዘረፋ በመተቸታቸው ብቻ በአንድ ወቅት እንደ አሸን ፈልተው የነበሩ የነጻ ጋዜጣ አዘጋጆችና አሳታሚዎች በሽብርተኝነት ተወንጅለው ከፊሉ ከአገር እንዲሸሽ ሌላው አፉን ዘግቶ እንዲቀመጥ አለያም የፈጠራ ክስ እየተመሰረተባቸው እስር ቤት እንዲማቅቁ ተደርገዋል። አሁንም በመደረግ ላይ ናቸው። በወያኔ ሃሳብን በነጻነት የመግለጽና የዜጎች መረጃ የማግኘት መብት አፈና የአሜሪካና የጀርመን መንግሥታት በየግላቸው የሚያስተዳድሩዋቸው የአሜሪካና የጀርመን ድምጽ ሬዲዮኖች እንኳ ከጥቃቱ ማምለጥ ስላልቻሉ እነሆ እስከዛሬ ያልተቋረጠ የማጥላላት ዘመቻ ይካሄድባቸዋል። ዜጎች ሃሳባቸውን በነጻነት መግለጽ ከቻሉና ከየትኛውም መዲያ መረጃ የማግኘት መብታቸው ከተረጋገጠ ሥልጣን ላይ ውሎ እንደማያድር ጠንቅቆ የተረዳው የወያኔ አገዛዝ በዚህ የሚዲያ አፈና ተግባሩ በመቀጠል ከሰሞኑ የኢትዮጵያ ሳታላይት ቴለቪዥንና ሬዲዮን እንዲሁም ህዝብ አልፎ አልፎ ሃሳቡን ለመግለጽ በሚገለገልባቸው ጥቂት የአገር ውስጥ ህትመቶች ላይ የተለመደውን የጥቃት ጅራፉን ለማሳረፍ ታጥቆ ተነስቶአል። ባለፈው ሳምንት መጨ

28 Ethiopian political and civic organizations sent a protest letter to the UN

The Ethiopian Borders Affairs Committee sent a letter to the United Nations Secretary-General, H.E. Mr. Ban ki-Moon exposing the TPLF/EPRDF secret border deal with the Sudan and rejecting any attempt that violates upon the sovereignty and territorial integrity of Ethiopia. The protest letter has been endorsed by 28 Ethiopian political and civic organizations according to The Ethiopian Borders Affairs Committee. Ethiopian Border Affairs Committee P. O. Box 9536 Columbus, Ohio 43209 USA E-mail: ethiopianborders@gmail.com H.E Mr. Ban Ki-Moon United Nations Secretary General 1 st Avenue, 46 th Street New York, NY 10017 January 10, 2014 Your Excellency: We, the undersigned representatives of various Ethiopian political parties, civic organizations and professional associations, have the honor to bring to your attention our strong protest against the secret border deal that the dictatorial governments of Ethiopia and the Sudan have recently been hatching. The respective ter
Image
SVT source death threat in Sweden 1 video · 1 image 2 min 14 sec 1  /  2 Abdullahi Hussein  Photo: Laika Film & Television AB Abdullahi Hussein during the autumn repeatedly received death threats after his criticism of the Ethiopian regime.  Now he gets the protection of SAPO. The attacks on the civilian population of Ethiopian Ogaden province has increased. It says the former presidential co-worker in Ethiopia, Abdullahi Hussein, who fled to Sweden a year ago. After the documentary Dictatorship prisoners were sent here on SVT during the fall Abdullahi Hussein received death threats and now receives police protection. He challenged the leadership of the Ethiopian Ogaden province and handed 100s of hours of footage to Swedish prosecutors. Now he threatened to life in Sweden. He does not look the least bit upset, but he is aware that there are those who want to murder him. He gets the patronage of SAPO and live in a police shelters. - I feel safe

Are Ethiopian Opposition Groups Getting the Right Message Across?

Image
January 5, 2014 by Adal Beyene Recently, Jimmy Kimmel (http://www.cbsnews.com/news/jimmy-kimmel-on-obamacare-vs-the-affordable-care-act/) has asked some ordinary Americans on a street a simple question: Which do you think is better – Obamacare or the Affordable Care Act? Almost all those who were interviewed responded in favor of the Affordable Care Act but strongly opposed the ObamaCare. But, in reality the Affordable Care Act and ObamaCare are one and the same thing. So, how did the people got it wrong? The reason is that the Republican Party, which opposes the Affordable Care Act (ACA), does not want to call ACA by its correct name fearing that most people may start liking it. What members of the Republican Party did instead is to give ACT a catchy name—Obamacare, misleading a sizable portion of the American population. Ethiopian opposition groups could get a valuable lesson from the above in terms of packaging a message to ordinary Ethiopians. For example, if one asks randomly

Mass Grave Discovered in Addis Ababa

Image
A mass grave has been discovered in Addis Ababa, the capital of Ethiopia, containing at least 6 bodies of young men, who may have been executed in the past few years. The identities of the bodies are still remained unclear. The grave was accidentally found in the area called Ferensay-legasion, inside the barracks of the third army battalion, by road construction workers, who was digging the ground with excavator for road construction. Witnesses said that the excavator first pulled out two bodies wrapped in blankets and again another four bodies each wrapped in blankets of identical colors. According to witnesses, two of the bodies were still in hand-cuffs and one other had his hands tied behind his back. So far, authorities have said nothing. But, many are pointing their figures at the EPRDF, the ruling party in Ethiopia. Witnesses say that the blankets did not lose their original colors and labels and that also indicates the executions were not carried out that long ago.