“በአፍ ይጠፉ በለፈለፉ” የባህር ዳሩ ሰላማዊ ተቃውሞ ሰልፍ (ዜና ፎቶ)

ዛሬ በባሀር ዳር ከተማ አንድንት እና መኢአድ ያስተባብሩት ደማቅ ሰላማዊ የተቃውሞ ሰልፍ  ተካሂዷል። የሰልፉ መንስኤ የብአዴን/ ኢህአዴግ ባለስልጣን የሆኑት አቶ አለምነው ስድብ ሲሆን በሰልፉ ላይ ህዘብን እያዋረዱ መግዛት አይቻለም! ከባዶ ጭንቅላት ባዶ እግር ብስንት ጣዕሙ! አቶ አለምነው  ለፍርድ  ይቅረቡ የሚሉ እና ሌሎችም መፈክሮች ተስተጋብተዋል።
ድረ ገፃችንም ለብአዴን/ ኢሃዴግን “በአፍ ይጠፉ በለፈለፉ” የሚለውን ሃገርኛ አባባል ታስታውሰዋለች። ይሄ ማለት ምን ማለት በቅጡ ካልገባውም፤ በዘጠና ሰባቱ ምርጫም ኢሃዴግን ህዝቡ “ክፍ” ያለው ዋናው ሰውዬ (ዛሬ አይሳደቡም እንጂ) አደገኛ ቦዘኔ ብለው የተሳደቡ ግዜ ነበር።
ወዳጆⶭ፤ የአንድነት ሰልፈኞች ያጋሩንን ፎቶዎች በድረ ገጻች እንደሚከተለው እናሳያለን!
1016569_10201563008017937_1644424568_n 1488058_433483260118884_1813618568_n1488271_433483013452242_1944094586_n1656338_10201562785972386_1152266368_n 1689420_10201562818813207_53796744_n 1779930_433483340118876_1706487968_n 1800453_433483100118900_1497993620_n 1896844_433489150118295_82117145_n 1898032_433482846785592_1581961592_n 1898122_10201562788932460_377374120_n 1922293_10201562820813257_683607104_n 1962659_433489236784953_703459201_n 1964789_433483400118870_857508276_n 1975054_433483170118893_1689389603_n

Comments

Popular posts from this blog

Addis standard’s exclusive interview with Ana Gomes