Posts

Showing posts from May, 2019

’ወንበዴን ፈርተን መኖር የለብንም‘’…የባለአደራው ቢሮ የምርቃት ዝግጅት

Image

Ethiopia:Ethiopis…’’ኢ/ር ታከለ ኡማ አዲስ አበባን አያውቋትም !’’…የአዲስ አበባ ነዋሪዎች ወቅታዊ ጉ...

Image

ESAT Eletawi Thu 23 May 2019

Image

LIBERTY voice CHANNEL: ለሕዝብ ጥቅም ሲባል(ከኤርሚያስ ለገስ)

LIBERTY voice CHANNEL: ለሕዝብ ጥቅም ሲባል(ከኤርሚያስ ለገስ) : (ጀግናችን ኤርሚ ከሕዝብ ጎን ስለቆምክ ክለብ እናመሰግናለን) “ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል!” ተላከ: - ለአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት(ባልደራስ) የከበረ ሰላምታዬ ካላችሁበት ይድረሳችሁ፣ የባለአደራ ምክር ቤት ...

ለሕዝብ ጥቅም ሲባል(ከኤርሚያስ ለገስ)

(ጀግናችን ኤርሚ ከሕዝብ ጎን ስለቆምክ ክለብ እናመሰግናለን) “ ለሕዝብ ጥቅም ሲባል!” ተላከ: - ለአዲስ አበባ ባለአደራ ምክርቤት(ባልደራስ) የከበረ ሰላምታዬ ካላችሁበት ይድረሳችሁ፣ የባለአደራ ምክር ቤት “መንግስታዊ የመሬት ወረራ” እየተፈፀመ መሆኑን በጋዜጣዊ መግለጫችሁ ተመልክቻለሁ። የምክርቤት አባላት የወሰዳችሁትን ጠንካራ አቋም ከልቤ እንደምደግፍ ከወዲሁ ለማሳወቅ እፈልጋለሁ። ይህ እምነቴ የሚመነጨው ተቀጥሬ ከማገለግልበት ኢሳት አቋም ጋር ምንም አይነት ግንኙነት የሌለው ሲሆን እንደ አንድ አዲስአበቤ እኔም ያገባኛል ከሚል ስሜት ነው። አዲስ አበባ የአዲስአበቤዎች፣ ከተማነቷ ደግሞ የሁሉም ኢትዮጵያዊ በመሆኑ! እንደ እውነቱ ከሆነ አዲስ አበባ እና አዲስአበቤ ህይወቱን ጭምር መስዋዕት አድርጐ የሚታገልላት ሃይል በማግኘቷም መጠነኛ የህሊና እረፍት አግኝቻለሁ። እርግጥም በተስፋይቱ ከተማ የተስፋ ጭላንጭል እንዲፈነጥቅ በማድረጋችሁ ክብር ይገባችኃል። እናንተ በሰላማዊ ትግል እስከመጨረሻው በፅናት ለመታገል የቆረጣችሁ ብርቅዬ የአዲስ አበባ ፍሬዎችን እንዴት መደገፍና ማገዝ እንዳለብን ከቅርብ ወዳጆቼ ጋር ዘወትር የምናሰላስለው ነው። ወደ መግለጫው ስመለስ የባላደራ ምክር ቤቱ በአንድ በኩል “መንግስታዊ ወረራ” ሊካሄድ እንደሆነ የገለጠበት ምክንያት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር በሺዎች የሚቆጠሩ ቤቶችን እንደሚያፈርስ መግለፁን ተከትሎ እንደሆነ ከመግለጫው ተከታትያለሁ። በሌላ በኩል የባልደራስ ምክር ቤቱ በአዲስ አበባ ከተማ ውስጥ ሕገ ወጥ የመሬት ወረራ መስፋፋት እንደሌለበት የፀና እምነት እንዳላችሁ አመላክታችኃል። በሌላ በኩል ፀሎታችን የባሰ አታምጣ የሚለው ቢሆንም ሰሞኑን ከሚኒስትሮች ምክርቤት የተሰማው የማሻሻያ አዋጅ ከድጡ ወደ ማጡ የሚወስድ

ESAT Eletawi Fri 10 May 2019

Image

ESAT Eletawi Thur 02 May 2019

Image
Image